ሚሽን

ዛሬ ከአሜሪካን ሃገር ከመጡ ሚሽነሪዎች ጋር በጣም ድንቅ የሆነ ጊዜን አሳልፈናል

ካነበብኩት ፅሑፍ ላይ የተወሰደ

ውድ ቤተሰብ ይህን ታሪክ ካነበብኩት ፅሑፍ ላይ የተወሰደ ሲሆን አስተማሪ ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ ላካፍላችሁ ወደድኩ አንብቡትና የተሰማችሁን ሃሳብ በኮሜንት ላይ ጻፉ መልካም ንባብ 🙏

About GCCF

የGCCF ቴሌግራም አገልግሎት በመጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ 2012 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በቴሌግራም ፕላትፎርም ላይ ከተለያዩ ሃገራት የሚገኙ የወንጌል አማኞች በአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆነዋል። መጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በ26 አመት የትዳር ጊዜያቸው ከባለቤታቸው ወ/ሮ ማርታ አበበ አምስት ልጆችን አፍርተዋል። በ28 አመታት የአገልግሎት ዘመናቸውም በኢትዮጵያ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ውጭ የእግዚአብሔርን መንግስት በታማኝነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ።