ተጠቀምበት !
ተጠቀምበት !
Visiting a small town of German
መንፈሳዊ አለም ውስጥ እረፍት የለሽ እንቅስቃሴ መኖሩን ታውቃላችሁ?
ጠቢብ ሁኚ እንጂ ባልሽን አትግደይው...
በአዲስ ከተማ ገነት ቤተክርስቲያን በነበረው ኮንፈረንስ ላይ እድል አግቼ የተሟላ ደስታ በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል አካፍያለሁ
" ማድረግ ስለቻልን ሳይሆን የሚጠቅመንን ብቻ እናድርግ !! "
........
.........
ዛሬ ከአሜሪካን ሃገር ከመጡ ሚሽነሪዎች ጋር በጣም ድንቅ የሆነ ጊዜን አሳልፈናል
ውድ ቤተሰብ ይህን ታሪክ ካነበብኩት ፅሑፍ ላይ የተወሰደ ሲሆን አስተማሪ ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ ላካፍላችሁ ወደድኩ አንብቡትና የተሰማችሁን ሃሳብ በኮሜንት ላይ ጻፉ መልካም ንባብ 🙏
የእሁድ ታህሳስ 13,2017 ዓ.ም
ፍሬ የሚያፈራ ዛፍ ቃል አተነፍስም
ፍሬውን የሚበሉ ዎፎች ግን ይንጫጫሉ
የGCCF ቴሌግራም አገልግሎት በመጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ 2012 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በቴሌግራም ፕላትፎርም ላይ ከተለያዩ ሃገራት የሚገኙ የወንጌል አማኞች በአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆነዋል። መጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በ26 አመት የትዳር ጊዜያቸው ከባለቤታቸው ወ/ሮ ማርታ አበበ አምስት ልጆችን አፍርተዋል። በ28 አመታት የአገልግሎት ዘመናቸውም በኢትዮጵያ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ውጭ የእግዚአብሔርን መንግስት በታማኝነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ።