ዛሬ ከዘማሪ ይድኔ ጋር...
ዛሬ ከዘማሪ ይድኔ ጋር...
✨ ፍቅሩን እና ቸርነቱን ስበክ
*እርግጠኛ ነኝ* 👇👇👇
የሁለት መጋቢያን የአገልግሎት ሹመት
በጣም አሳዛኝ ÷ደግሞም አስተማሪ !
GCCF visitors
"አማኞች ከምድር የሚጠፉበት ታላቁ ቀን እየመጣ ነው"
2017 አዲስ አመት ከቤተሰብ ጋር
Year of Abundance
ነሐሴ 25 እና 26 በሆሳእና ከተማ ወንጌላውያን አማኞች የፀሎት ህብረት የነበረኝ አመታዊ የምስጋና ፕሮግራም
ሚስትህን ስሜቷን ሳትጎዳ ለማረም የምትችልባቸው 13 መንገዶች
የGCCF ቴሌግራም አገልግሎት በመጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ 2012 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በቴሌግራም ፕላትፎርም ላይ ከተለያዩ ሃገራት የሚገኙ የወንጌል አማኞች በአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆነዋል። መጋቢ ዶክተር ጌዲዮን ተገኔ በ26 አመት የትዳር ጊዜያቸው ከባለቤታቸው ወ/ሮ ማርታ አበበ አምስት ልጆችን አፍርተዋል። በ28 አመታት የአገልግሎት ዘመናቸውም በኢትዮጵያ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ውጭ የእግዚአብሔርን መንግስት በታማኝነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ።