ዛሬ ረቡዕ ጥር 28,2017 ዓ.ም

  • Ministry
None

በአዲስ ከተማ ገነት ቤተክርስቲያን በነበረው ኮንፈረንስ ላይ እድል አግቼ የተሟላ ደስታ በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል አካፍያለሁ

:- 7 አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል

:- ብዙዎች ከተለያዩ በሽታዎች ተፈውሰዋል

:- በርካቶች በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተሞልተዋል

ዘማሪ በረከት በዝማሬ አገልግሎአል በጥቅሉ እግዚአብሔር የከበርበት ÷ ብዙዎች የተጽናኑበት እና የተባረኩበት ዲያቢሎስ የከሰረበትን ድንቅ ምሽት አሳልፌያለሁ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

Language: Amharic
Categories: Ministry

0 likes

Add comments

0 Comments

    No comments