ተጠቀምበት !

  • Spritual
None

ተጠቀምበት !

👉እግዚአብሔር የሰጠህን ጊዜ በአግባቡ ተጠቀምበት !

👉የተሰጠህን እድል በአግባቡ ተጠቀምበት !

👉እጅህ ላይ ያለውን ገንዘብ በአግባቡ ተጠቀምበት !

👉እግዚአብሔር ስጦታ አድርጎ የሰጠህን መልካም ሰው በአግባቡ ተጠቀምበት!

👉ደክመህ በምታፈራው ሐብት በአግባቡ ተጠቀምበት !

“ከሚበላውና ከሚጠጣው ደስም ከሚለው በቀር ለሰው ከፀሐይ በታች ሌላ መልካም ነገር የለውምና እኔ ደስታን አመሰገንሁ፤ ከፀሐይም በታች ከድካሙ እግዚአብሔር በሰጠው በሕይወቱ ዘመን ይህ ደስታው ከእርሱ ጋር ይኖራል።” መክብብ 8፥15

Language: Amharic
Categories: Spritual

0 likes

Add comments

0 Comments

    No comments